Lemessa.jpg
የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የተቋማዊ ለዉጥ ስራ አስፈፃሚ ከካይዘን ልህቀት ማዕከል ጋር በመተባበር ለንብረት አስተዳደር ሰራተኞችና አመራሮቻቸዉ በቦራቲ አዳራሽ ከየካቲት 10-11/ 2017 ዓ. ም (የሁለት ቀናት) ስልጠና ሰጠ::
የስልጠናዉ ዓላማ የካይዘን ባህሪያትን በመረዳት አመራሩና ፈፃሚዉ ሰራተኛ በተደራጀ እና በተቀናጀ መልኩ በመንቀሳቀስ በዩኒቨርሲቲዉ ፈጣንና ቀጣይነት ያለዉ ለዉጥ ለማረጋገጥ እንደሆነ ተገልፆዋል::
በስልጠናዉ የመክፈቻ ስነ ስርዓት ላይ የተገት የፕሬዝደንት ጽ/ ቤት ዋና ስራ አስፈፃሚ የሆኑት ፕሮፌሰር ያደሳ መላኩ ለሰልጣኞች የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክታቸዉን አስተላልፈዋል::

Read more: ...

Three Scholars from the Department of Geology gave a public lecture on awareness creation and preparedness on earthquake and geological activities in Ethiopian Rift Valley systems. Dr. Kero Jemal, dean of the College of Applied Natural Science, facilitated the event, welcomed the participants and emphasized the timeliness and importance of the issue. 

Read more: ...

Adama Science and Technology University (ASTU) organized a validation workshop focused on the Development of a Geospatial Database for the Manufacturing Industries of Shaggar City on January 25, 2025 at Dire International Hotel Adama, Ethiopia. The event, conducted in collaboration with the Oromiya Investment and Industry Bureau (OIIB) bringing together key stakeholders from various sectors.

Read more: ...