የአዳማ ሳይንሰና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ከየሲቪል ማህበራት ድርጅቶች ባለስልጣንና ከCUSO International እና ጋር በመተባበር ለአዳማ ሳይንሰና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች (ለክለብ 20/25 እና በጎ አድራጎት ክበብ) በበጎ ፊቃድ አገልግሎት እና VMIS ዙሪያ ስልጠና ተሰጥቷል፡፡ ስልጠናው የአዳማ ሳይንሰና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የአስተዳደርና ልማት ም/ፕሬዳንት እና ከፍተኛ የሲቪል ማህበረት ድርጅቶች ባለስልጣን በተገኙበት ተሰጥቷል፡፡
Published: Monday, 22 April 2024 03:36